በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነ አቶ በቀለ ገርባ የቀረበው ማስረጃ በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ አልተተረጎመም ተባለ


ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ላይ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ ዛሬም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ እንዳልተተረጎመ ታወቀ፡፡

ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ላይ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ ዛሬም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ እንዳልተተረጎመ ታወቀ፡፡ ዓቃቤ ሕግ ተርጓሚ ተፈልጎ ማስረጃው በችሎት ላይ እንዲተረጎም ጥያቄ አቀረበ፡፡

የተከሳሽ ጠበቆች ይሕ የዓቃቤ ሕግ ማሰረጃ ታልፎ በቀረቡት ማስረጃዎች መሰረት ብይኑ እንዲሰጥ ጠየቁ፡፡ ፍርድ ቤቱ ለሚያዚያ አምስት ቀጠሮ ቆርጦ ሌሎች ትዛዞችንም ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በእነ አቶ በቀለ ገርባ የቀረበው ማስረጃ በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ አልተተረጎመም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG