በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦዴፓና ኢዜማ በወቅቱ ሁኔታ ላይ


ኢትዮጵያውያን ከሚለያዩን ይልቅ የጋራችን የሆኑ እሴቶች ይበልጣሉ ሲል የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኀ ፓርቲ ለውጡ የተገኘው በመላው ኢትዮጵያ መሆኑን የዘነጉና የቆየ ቁርሾ በማንሳት ሰላምና በመረጋጋት እንዳይኖር ይጥራሉ ያላቸውን ኃይሎች አወገዘ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦዴፓና ኢዜማ በወቅቱ ሁኔታ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:53 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG