አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኀ ፓርቲ ለውጡ የተገኘው በመላው ኢትዮጵያ መሆኑን የዘነጉና የቆየ ቁርሾ በማንሳት ሰላምና በመረጋጋት እንዳይኖር ይጥራሉ ያላቸውን ኃይሎች አወገዘ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ኢትዮጵያውያን ከሚለያዩን ይልቅ የጋራችን የሆኑ እሴቶች ይበልጣሉ ሲል የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኀ ፓርቲ ለውጡ የተገኘው በመላው ኢትዮጵያ መሆኑን የዘነጉና የቆየ ቁርሾ በማንሳት ሰላምና በመረጋጋት እንዳይኖር ይጥራሉ ያላቸውን ኃይሎች አወገዘ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ