No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ምክር ቤት ልጆቻችንን ከጥቃት ለመጠበቅ የቻለውን ነገር ቢያደርግስ? በማለት “በሀገራችን በጠበንጃ የሚፈጸም ሁከት ወረርሺኝ ለመቆጣጠር ዳር ያላደርስነው ስራ” ባሉት ያላቸውን ብስጭት በሳምንታዊ ንግግራቸው ላይ ገለጹ።