ሞስኩሪስ የተሰኘው የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት እ.ኤ.አ በ2019 ዓ.ም በጋና፣ በኬኒያ እና በማላዊ ሙከራ የተደረገበት ሲሆን እስካሁን ድረስ 800,000 የሚሆኑ ሕጻናት ተከተበዋል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ክትባቱ በአፍሪካ እንዲዳረስ ፈቅዷል፡፡ ይሄ ክትባት በጤና ላይ ምን ዓይነት ሚና አለው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 19, 2022
ጄኔራል ተፈራ ማሞ ባህርዳር እንደሚገኙ ጠበቃቸው ገለፁ
-
ሜይ 19, 2022
የትግራይ ክልል መንግሥት የጦር ምርኮኞች እንዲለቀቁ መወሰኑን አስታወቀ