ሞስኩሪስ የተሰኘው የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት እ.ኤ.አ በ2019 ዓ.ም በጋና፣ በኬኒያ እና በማላዊ ሙከራ የተደረገበት ሲሆን እስካሁን ድረስ 800,000 የሚሆኑ ሕጻናት ተከተበዋል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ክትባቱ በአፍሪካ እንዲዳረስ ፈቅዷል፡፡ ይሄ ክትባት በጤና ላይ ምን ዓይነት ሚና አለው?
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
በኢትዮጵያ ሕፃናት ከትጥቃዊ ግጭት ሊጠበቁ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ
-
ጁን 06, 2023
የሂዩማን ራይትስ ዋችን ክስ የኢትዮጵያ መንግሥት አስተባበለ