በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዲኤታ ጽ/ቤት ሃላፊ ዶ/ር ሙኒር ካሳ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩ የሆነ ከፍተኛ ቡድን መቁዋቁዋሙን እና ቫይረሱ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት በሙሉ መደረጉን ለአሜሪካን ድምጽ ገልጸዋል፡፡ በቻይና ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችም የምግብ እና አስፈላጊው ትብብር እና እርዳታ እንዲደረግላቸው ጤና ጥበቃ ሚኒስተር በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ውይይት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡
ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 27, 2022
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 26, 2022
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 25, 2022
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 24, 2022
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 23, 2022
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 22, 2022
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ