በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዲኤታ ጽ/ቤት ሃላፊ ዶ/ር ሙኒር ካሳ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩ የሆነ ከፍተኛ ቡድን መቁዋቁዋሙን እና ቫይረሱ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት በሙሉ መደረጉን ለአሜሪካን ድምጽ ገልጸዋል፡፡ በቻይና ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችም የምግብ እና አስፈላጊው ትብብር እና እርዳታ እንዲደረግላቸው ጤና ጥበቃ ሚኒስተር በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ውይይት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡
ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 01, 2021
ፒስ ኮር - የሰላም ጓድ የበጎ ፈቃደኞች ድርጅት 60 አመት ሞላው
-
ማርች 01, 2021
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 01, 2021
አድዋና በጎ ፈቃደኝነት
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር
-
ፌብሩወሪ 27, 2021
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA