በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዲኤታ ጽ/ቤት ሃላፊ ዶ/ር ሙኒር ካሳ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩ የሆነ ከፍተኛ ቡድን መቁዋቁዋሙን እና ቫይረሱ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት በሙሉ መደረጉን ለአሜሪካን ድምጽ ገልጸዋል፡፡ በቻይና ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችም የምግብ እና አስፈላጊው ትብብር እና እርዳታ እንዲደረግላቸው ጤና ጥበቃ ሚኒስተር በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ውይይት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡
ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ