በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዲኤታ ጽ/ቤት ሃላፊ ዶ/ር ሙኒር ካሳ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩ የሆነ ከፍተኛ ቡድን መቁዋቁዋሙን እና ቫይረሱ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት በሙሉ መደረጉን ለአሜሪካን ድምጽ ገልጸዋል፡፡ በቻይና ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችም የምግብ እና አስፈላጊው ትብብር እና እርዳታ እንዲደረግላቸው ጤና ጥበቃ ሚኒስተር በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ውይይት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡
ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 03, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA