በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል


ኖቬል ኮሮናቫይረስ ወደ አገር እንዳይገባ አስፈለጊውን ዝግጅት አድርገናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ የኖቬል ኮሮና ቫይረስ እስካሁን ደረስ እንደልተገኘ እና ከውሃን ወደ አአ ተሳፍረው የተገኙ አራት ሰዎችም ከቻይና ለሚመጡ ተጉዋዦች በተለየ በማቆያ ስፍራ ተለይተው እየተጠበቁ መሆናቸውን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቆዋል፡፡

በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚኒስቴር ዲኤታ ጽ/ቤት ሃላፊ ዶ/ር ሙኒር ካሳ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስተሩ የሆነ ከፍተኛ ቡድን መቁዋቁዋሙን እና ቫይረሱ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት በሙሉ መደረጉን ለአሜሪካን ድምጽ ገልጸዋል፡፡ በቻይና ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችም የምግብ እና አስፈላጊው ትብብር እና እርዳታ እንዲደረግላቸው ጤና ጥበቃ ሚኒስተር በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ውይይት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡
XS
SM
MD
LG