በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘጠኙ - ሠልፍ ሊጠሩ ነው


የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር እና የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር ሰብሳቢ አቶ ይልቃል ጌትነት
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር እና የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር ሰብሳቢ አቶ ይልቃል ጌትነት

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር በመላ አገሪቱ በሚገኙ 15 ከተሞች ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚጠራ ገለፀ።

የሰልፉ ዓላማ ሕዝቡ የአገሩና የፖለቲካ ሥልጣኑ ባለቤት መሆኑን ማስገንዘብ እንደሚሆንም አስታውቋል።

ትብብሩ ስለሰልፉ ወደማሳወቂያ ደብዳቤ ወደፊት እንደሚያስገባ አመልክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG