አዲስ አበባ —
የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር በመላ አገሪቱ በሚገኙ 15 ከተሞች ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚጠራ ገለፀ።
የሰልፉ ዓላማ ሕዝቡ የአገሩና የፖለቲካ ሥልጣኑ ባለቤት መሆኑን ማስገንዘብ እንደሚሆንም አስታውቋል።
ትብብሩ ስለሰልፉ ወደማሳወቂያ ደብዳቤ ወደፊት እንደሚያስገባ አመልክቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር በመላ አገሪቱ በሚገኙ 15 ከተሞች ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚጠራ ገለፀ።
የሰልፉ ዓላማ ሕዝቡ የአገሩና የፖለቲካ ሥልጣኑ ባለቤት መሆኑን ማስገንዘብ እንደሚሆንም አስታውቋል።
ትብብሩ ስለሰልፉ ወደማሳወቂያ ደብዳቤ ወደፊት እንደሚያስገባ አመልክቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡