በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በናይጄሪያ በገበሬዎች ላይ የተፈጽመ ጥቃት የምግብ እጥረት የፈጥራል የሚል ሥጋት አሳድሯል


በናይጄሪያ በገበሬዎች ላይ የተፈጽመ ጥቃት የምግብ እጥረት የፈጥራል የሚል ሥጋት አሳድሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በምትገኝ ካትሲና በተባለች ክፍለ ግዛት ታጣቂ ሽፍቶች 12 ስዎችን ገድለው የእርሻ ማሳ ማቃጠላቸውን ተከትሎ ፖሊስ ህግ አስከባሪ ኃይሎችን ወደ ስፍራው ስልክ የሃገሪቱ ወታደሮች ደግሞ በቦርኖ ግዛት እሁድ ዕለት 50 ገበሬዎች የተገደሉበትን ሁኔታ እየመረመሩ ይገኛል።

የካትሲና ክፍለ ግዛት የፖሊስ ቃል አቀባይ ጋምቦ ኢሳ እንዳሉት የማክሰኞውን ጥቃት ተከትሎ ሁኔታዎችን ለማረጋጋት የጸጥታ ኃይሎች ወደ ጉካርዲ መንደር ተልከዋል።

ቃል አቀባዩ እንዳሉት የፖሊስ ኮሚሽነሩ አካባቢውን ሲጎበኙ ፖሊስ ጉዳዩን በቅርብ እየተከታተለው ነው ሲሉ ነዋሪዎችን አረጋግተዋል።

ቲመቲ ኦቢይዙ ከአቡጃ ለቪኦኤ የላከውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG