አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
በአፍሪካ የሳህል ቀጠና አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ከቤኒን ጋር የሚያዋስኑ ድንበሮችን አቋርጠው ወደ ሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ መግባታቸውን የሚገልፅ አዲስ ሪፖርት መውጣቱን ተከትሎ የቀጠናው የፀጥታ ተንታኞች የናይጄሪያ ባለሥልጣናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያስጠነቀቁ ነው።
No media source currently available
ቲሞቲ ኦቢየዙ ከአቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ በዛሬው አፍሪካ ነክ ርእሶች ይዛዋለች።
መድረክ / ፎረም