በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳህል ታጣቂዎች ወደ ናይጄሪያ መግባታቸው አሳሳቢ ሆኗል


በአፍሪካ የሳህል ቀጠና አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ከቤኒን ጋር የሚያዋስኑ ድንበሮችን አቋርጠው ወደ ሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ መግባታቸውን የሚገልፅ አዲስ ሪፖርት መውጣቱን ተከትሎ የቀጠናው የፀጥታ ተንታኞች የናይጄሪያ ባለሥልጣናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያስጠነቀቁ ነው።

የሳህል ታጣቂዎች ወደ ናይጄሪያ መግባታቸው አሳሳቢ ሆኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

ቲሞቲ ኦቢየዙ ከአቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ በዛሬው አፍሪካ ነክ ርእሶች ይዛዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG