አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በናይጄሪያ በተከሰተው የኑሮ ውድነት ምክንያት ባለፈው ወር ከተቀሰቀሰው ፀረ-መንግስት ተቃውሞ ጋር በተያያዘ 10 ሰዎች በሀገር ክህደት ወንጀል ተከሰው ትላንት ሰኞ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ተከሳሾቹ ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙ የሞት ቅጣት ሊጠብቃቸው ይችላል።
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወገዘውን ይህን የክስ ጉዳይ አስመልክቶ ቲሞቲ ኦቢዙ ከአቡጃ ተከታዩን ዘግቧል ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡
መድረክ / ፎረም