በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቀጣዩ ዓመት የጥገኝነት ጠያቂዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተመድ ገለፀ


በቀጣዩ ዓመት የጥገኝነት ጠያቂዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተመድ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

በቀጣዩ ዓመት ከ2 ሚሊዮን በላይ ስደተኞች በሦስተኛ ሀገር ጥገኝነት ማግኘት እንደሚኖርባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኛ ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር /ዩኤንኤችሲአር/ ገለፀ። የዘንድሮ የጥገኝነት ፈላጊ ስደተኞች ቁጥር 1 . 47 ሚሊዮን ሲሆን ለሚቀጥለው ዓመት የተተነበየው ቁጥር ከአምናው በሰላሳ ስድስት ከመቶ ይበልጣል።

/ዘገባው የተጠናቀረው በጄኔቫ ዘጋቢያችን ሊሳሽ ላይ ነው። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG