ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ