ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን