ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ