ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ