ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጋቾች ይደርስብናል ያሉትን ጥቃት ተቃወሙ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ