ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው የኬኒያ ማርሳቢት ክፍለ ግዛት በጎሳ ግጭት ሳቢያ ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የኬኒያ ባለሥልጣናት በሽዎች የተቆጠሩ ፖሊሶች እና የፀጥታ ኃይሎች በአካባቢው አሰማርተዋል፡፡ የኬኒያ ባለሥልጣናት በተጨማሪም በቀንድ ከብት ዝርፊያ እና ከኢትዮጵያ በድብቅ በሚገቡ የጦር መሳሪያዎች በሚታወቀው አካባቢ ለአንድ ወር የሚቆይ የሌሊት ሰዓት እላፊ ማወጃቸውን ጠቅሳ ከናይሮቢ ቪክቶሪያ አሙንጋ የላከችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 27, 2022
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፅንስ ማቋረጥ ህገ መንግሥታዊ መብት ሻረ
-
ጁን 27, 2022
የዝንጀሮ ፈንጣጣ ምንድነው?
-
ጁን 27, 2022
ኢትዮጵያ 7 የተማረኩ ወታደሮችና አንድ ሲቪል ገላብኛለች ስትል ሱዳን ከሰሰች
-
ጁን 27, 2022
የመኖሪያ ቤት ውስጥ የአየር መበከል ምንድነው?
-
ጁን 26, 2022
የቡና ምርት እና ጣዕም ያቀናው "ጌሻ ቪሌጅ"