በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ የርዳታ ምግብ ሥርጭቱን ማቆሙን አስታወቀ


የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ የርዳታ ምግብ ሥርጭቱን ማቆሙን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም(WFP)፣ ለኢትዮጵያ ተጎጂዎች ሲያሠራጭ የቆየውን የምግብ ርዳታ፣ “ስርቆት በመንሰራፋቱ” ምክንያት ለጊዜው ማቆሙን፣ ዛሬ አስታወቀ።

የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ የርዳታ ምግብ የማቆም ውሳኔውን ይፋ ያደረገው፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ተመሳሳይ ርምጃ መውሰዷን፣ በዩኤስኤአይዲ በኩል ካሳወቀች ከአንድ ቀን በኋላ ነው።

በሮይተርስ የተጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG