አስተያየቶችን ይዩ
Print
በትግራይ ክልል ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የተባለ የፖለቲካ ፓርቲ ተቋቋመ።
ፓርቲው በፌደራላዊ ስርዓት የትግራይ ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበር እንደተቋቋመ አስታውቋል።
ሳልሳይ ወያነ ለመጀመርያ ግዜ መግለጫ በዛሬው እለት ሰጥተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ