በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴይትስ ኤምባሲ ያሰራው የባህልና የፈጠራ ማዕከል በዛሬው እለት ተመርቆ ከፈተ። ማዕከሉ በጆን ሲ ሮቢንሰን (Col. John C. Robinson) ስም ነው የሚጠራው። ኮረኔል ሮቢንሰን በጣልያን ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ ጦር አየሮችን የሚያበር የነበረ ታዋቂ አውሮፕላን አብራሪ ነበር።
የዩናይትድ ስቴይትስ ኤምባሲ በአዲስ አበባ የባህልና የፈጠራ ማዕከል ከፈተ

5
የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማእከል በአዲስ አበባ

6
የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማዕከል በአዲስ አበባ

7
የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማዕከል በአዲስ አበባ

8
የዩናይትድ ስቴይትስ የባህልና ቴክኖሎጂ ማዕከል በአዲስ አበባ