No media source currently available
በነቀምቴ ከተማ ሁለት የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸውን የከተማው ኮሙዩኒኬሽንስ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።