በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፓርቲዎች ቅሬታ እና የምርጫ ቦርድ መልስ


ምርጫ 2013 ይካሄድባቸዋል በተባሉ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የምርጫ ክልሎች በሙሉ የዕጩዎች ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በበኩላቸው እስካሁን ያልተከፈቱ የምርጫ ክልል ጽ/ቤቶች መኖራቸውን እና የፀጥታ እና ሌሎች ችግሮች እንቅፋት እየፈየፈጠሩባቸው መሆኑን ይናገራሉ። የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ/ኦፌኮ/ አንድም ዕጩ ያላስመዘገበ መሆኑን አመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፓርቲዎች ቅሬታ እና የምርጫ ቦርድ መልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:11 0:00


XS
SM
MD
LG