No media source currently available
በሃገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት መንግሥት እንዲያስቆም ያሚጠይቅ ሰልፍ ለማካሄድ ጥሪ ማድረጉን የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ገለፀ።