በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ኅብረት ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሰባት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ


የአውሮፓ ኅብረት ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሰባት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

የአውሮፓ ኅብረት ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሰባት ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የአውሮፓ ኅብረት እና የኅብረቱ አባል ሀገራት በጋራ በመኾን፣ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣ የሰባት ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረጉ፡፡

ኮሚሽኑ፣ ዘንድሮ፣ ከውጭ ለጋሾች ለማግኘት ከዐቀደው 12 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ አብዛኛውን እንዳሳካ፣ ዋና ኮሚሽነሩ ፕሮፌሰር መስፍን አርኣያ ተናግረዋል፡፡ ይኹን እንጂ፣ ኮሚሽኑ ለሚያከናውነው ሥራ፣ ከውጭ በሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ ላይ ተስፋ እንደማያደርግ ገልጸዋል፡፡

በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ፣ “ኅብረቱ፣ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ዕርቅ እንዲመጣ፣ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የጀመረውን ሥራ መደገፉን ይቀጥላል፤” ብለዋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG