“ናፍቆት ድሬ” በሚል ሐሳብ ከመላው ዓለም የተሰባሰቡ የድሬዳዋ ተወላጆች ከተማዋ ላይ ተሰባስበው ነበር። በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከተማዋን ለቀው የወጡ የቀድሞ ነዋሪዎቿ ከተለያዩ ቦታዎች ተሰባስበው ዳግም የተገናኙበት ዝግጅት ነበር። በዚህ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት የቀድሞ የከተማዋ ነዋሪዎች ቀድሞ የሚያውቁትን የከተማዋን ገፅታ ከአሁኑ ጋራ እያነፃፀሩ እንዲነግሩን ጠይቀናቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 12, 2022
የዩክሬን ስደተኞች በእንግሊዝ የሠራተኛ እጥረትን እያቃለሉ ነው
-
ኦገስት 12, 2022
የታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሦስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁ ይፋ ሆነ
-
ኦገስት 12, 2022
አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር “እውነተኛ አጋርነት” እንዲኖር ትፈልጋለች - ብሊንከን
-
ኦገስት 12, 2022
ውጥረት እየሸተተበት የመጣው የኬንያ ምርጫ