በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ ሰዎች ጉዳይ


በድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

ዐቃቤ ህግ አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ወንጀል በተከሰሱት አራት ተጠርጣሪዎች ለሁለት ተከታታይ ቀናት ምስክሮችን አሰምቷል። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የህገ መንግሥትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ሁሉ አዳምጦ መጨረሱም ተመልክቷል። የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ቤተሰቦችም በችሎቱ ላይ መገኘታቸውን ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG