በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ሰኚ ቀጄላ


ዶ/ር ሰኚ ቀጄላ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:14 0:00

''የህክምና ባለሙያዎች ምንም ያህል ኑሮዋችህ አስደሳች ባይሆን እና ተጎጂ ብትሆኑም እናት እናት ነች፣ ሀገርም ሀገር ነው። የተመመው አባታችን፣ የታመመችው እናታችን ናት እነሱን መርዳት ይኖርብናል - '' ዶ/ር ሰኚ ቀጄላ፡፡ በልጅነቴ ሆስፒታል አካባቢ ተወልጄ ማደጌ፣ የሕሙማንን ችግር ማየቴ፣ ጤናን እንድማር ውስጤ ተፅዕኖ ፈጥሮብኛል። አሁን የሀገሩን ከፍተኛ ነጥብ 3.95 ባስመዘግብም፣ ተስፋ የቆረጥኩበትም ወቅት ነበር።

XS
SM
MD
LG