በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ቤታችን ተቃጥሎ ያለ ድጋፍ ቀርተናል" በሞያሌው የተፈናቀሉ ነዋሪዎች


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ከህዳር 2 እስከ 7 በሞያሌ በደረሰው ጥቃት ቤታቸዉ የተቃጠለባቸዉ የከተማዋ ነዋሪዎች ድጋፍ አጥተው እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ።

ከህዳር 2 እስከ 7 በሞያሌ በደረሰው ጥቃት ቤታቸዉ የተቃጠለባቸዉ የከተማዋ ነዋሪዎች ድጋፍ አጥተው እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ።

ነዋሪዎቹ ከመንግሥት አካል መጥተው ያናገራቸው አካል አለመኖሩንም ለአሜርካ ድምፅ ገልፀዋል። የኦሮሚያ አደጋ መከላከል ኮሚሽን ለተጎጂዎቹ በሳምንት ውስጥ እርዳታ ለማድረስ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"ቤታችን ተቃጥሎ ያለ ድጋፍ ቀርተናል" በሞያሌው የተፈናቀሉ ነዋሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG