በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ ግጭት ሥምንት ሰዎች ሞቱ ከአርባ በላይ ቆሰሉ


በሞያሌ ግጭት ሥምንት ሰዎች ሞቱ ከአርባ በላይ ቆሰሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:17 0:00

ትላንት ረፋድ በሞያሌ በከሰተዉ ግጭት ስምንት ሰዎች እንደሞቱና ከአርባ በላይ እንደቆሰሉ የሞያሌ ሆስፒታል ገለፀ። በሆስፒታሉ የውስጥ ዶክተር የሆኑ ዶ/ር ንጉሱ አዱኛ እንደተናገሩት ከሞቱት ሰዎች ህፃናት እንደነበሩበት ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG