No media source currently available
ትላንት ረፋድ በሞያሌ በከሰተዉ ግጭት ስምንት ሰዎች እንደሞቱና ከአርባ በላይ እንደቆሰሉ የሞያሌ ሆስፒታል ገለፀ። በሆስፒታሉ የውስጥ ዶክተር የሆኑ ዶ/ር ንጉሱ አዱኛ እንደተናገሩት ከሞቱት ሰዎች ህፃናት እንደነበሩበት ገልፀዋል።