በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሞጣ መስጅዶችና የገበያ ማዕከላትን መልሶ ለማቋቋም ገንዘብ ተሰበሰበ


የሞጣ የመስጅዶች እና የተለያዩ የገበያ ማዕከላት ቃጠሎ ሰለባን መልሶ ለማቋቋም ሁለት መቶ ስምንት ሚሊዮን ብር በላይ መሰባሰቡን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዩች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።

ጠቅላይ ምክር ቤቱ በዕርዳታ ማሰባሰብ ሂደት የተሳተፉትን ኢትዮጵያዊያን አመስግኗል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሞጣ መስጅዶችና የገበያ ማዕከላትን መልሶ ለማቋቋም ገንዘብ ተሰበሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG