Print
ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ህብረት አባልነት ለመመለስ ይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ።
ሞሮኮ ጥያቄው ያቀረበችው አዲስ አበባ ለሚገኘው የህብረቱ ጽ/ቤቱ መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
No media source currently available