በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ኅብረት ልትመለስ ነው

ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ህብረት አባልነት ለመመለስ ይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ።

ሞሮኮ ጥያቄው ያቀረበችው አዲስ አበባ ለሚገኘው የህብረቱ ጽ/ቤቱ መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ሞሮኮ ወደ አፍሪካ ኅብረት ልትመለስ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:46 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG