በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሞይ ሽኝት

የሞይ ሽኝት
የሞይ ሽኝት

የዳንኤል አራፕ ሞይ ብሄራዊ ቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ።

ባለፈዉ ማክሰኞ በ95 ዓመታቸዉ ያረፉት የቀድሞዉ የኬንያ ፕሬዚዳንትን ዳንኤል አራፕ ሞይ ዛሬ ብሄራዊ ቀብር ሥነ ስርዓታቸው ተፈጽሟል።

በቀብር ሥነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገሮች መሪዎች ተገኝተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሞይ ሽኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG