በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አገራዊ ምክክሩ "በቀጥታ የዛሬ ችግር መፍቻ አይደለም"-ዲና ሙፍቲ


ፎቶ ፋይል፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
ፎቶ ፋይል፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

የሁሉን አቀፍ ሃገራዊ ምክክር ዋና ዓላማ “ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ለዘመናት የቆዩ የውስጥ ችግሮቿን እንድትፈታ የሚያገለግል ዘዴ እንጂ ወቅታዊ ችግሮችን በቀጥታ የሚመለከት አይደለም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ።

“ከህወሓት ጋር ለመደራደር የሚያስችል ህጋዊ ማዕቀፍ እንደሌለ”ም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አገራዊ ምክክሩ "በቀጥታ የዛሬ ችግር መፍቻ አይደለም"-ዲና ሙፍቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00


XS
SM
MD
LG