በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኪንግ ቅርስ - እንደ ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል ገቢሳ


ሕዝቅኤል ገቢሳ - ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር
ሕዝቅኤል ገቢሳ - ፕሮፌሰር ፕሮፌሰር
የኪንግ ቅርስ
የኪንግ ቅርስ

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ትልቁ የሲቪል መብቶች ትግል መሪው የዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ አስተዋጽዖ “የአሜሪካን ዴሞክራሲ የተሟላ ለማድረግ ያካሄዱት ትግል ነው” ይላሉ የታሪክና የአፍሪቃ ጥናቶች መምህር ሕዝቅኤል ገቢሳ ።

ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል ገቢሳ በሚሺጋን ዩኒቨርሲቲ ኬተሪንግ ያስተምራሉ።

የመረጡት የሰላማዊ ትግልም በሞራል በላይነት ደጋፊዎችን ከማብዛቱ በላይ ለእኩልነትና ለፍትህ ዘላቂ መፍትሔ መሆኑን ዶክተር ማርቲን ሉተር አምነውበታል ይላሉ።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG