በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኪንግ “ይታየኛል” ንግግር ሃምሣኛ ዓመት ተከበረ


ከተስፋ መቁረጥ ተራራ የተቀረፀ የተስፋ ሐውልት
ከተስፋ መቁረጥ ተራራ የተቀረፀ የተስፋ ሐውልት



ሕልም አለኝ - ሃምሣ ዓመት - ነኀሴ/2005 - ዋሽንግተን ዲ.ሲ
ሕልም አለኝ - ሃምሣ ዓመት - ነኀሴ/2005 - ዋሽንግተን ዲ.ሲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዩናይትድ ስቴትስ የሲቪል መብቶች ትግል መሪው ማርቲን ሉተር ኪንግ የዛሬ ሃምሣ ዓመት ያደረጉትን “ይታየኛል” ወይም “ሕልም አለኝ” ንግግራቸውን ያስታወሰ ሕዝባዊ ሰልፍ ዛሬ ዋሽንግተን ዲ.ሲ ላይ ተካሂዷል፡፡
ሕልም አለኝ - I HAVE A DREAM
ሕልም አለኝ - I HAVE A DREAM

ብሔራዊ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው የዋና ከተማይቱ ግዙፍ አደባባይ ላይ ይህንኑ ዕለት ለማስታወስ በሺሆች የሚቆጠር ሰልፈኛ ወጥቷል፡፡
ከተስፋ መቁረጥ ተራራ የተቀረፀ የተስፋ ሐውልት
ከተስፋ መቁረጥ ተራራ የተቀረፀ የተስፋ ሐውልት

ዝርዝር ዘገባውን የተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG