በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ አሥራ ስድስት ሰዎች የት እንዳሉ አይታወቅም


ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ አሥራ ስድስት ሰዎች የት እንዳሉ አይታወቅም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:11 0:00

ሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ የዛሬ የኮሮናቫይረስ መርመራ ተደርጎላቸው ለቫይረሱ መጋለጣቸው ክተረጋገጠ ሃያ ሁለት ሰዎች ውስጥ አሥራ ስድስቱ እየተፈለጉ መሆኑ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG