በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወጣቶች በመላው ኢትዮጰያ የሚሰማሩበት ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ አገልገሎት ምዝገባ ተጀመረ


ወጣቶች በመላው ኢትዮጰያ የሚሰማሩበት ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ አገልገሎት ምዝገባ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:33 0:00
የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ለሚቀጥሉት አስርት ዓመታት በተገባር ላይ የሚውል ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር እድሜያቸው ከ 18 እስከ 35 ያሉ ስራ አጥተው የተቀመጡ ወጣቶችን እየመዘበ መሆኑን አስታውቆዋል፡፡ ይህ መርሃ ግብር ወጣቶች የሃገር ፍቅር ስሜት እንዲያዳበሩ፣ በራስ መተማመናቸው እንዲጨምር እና የተሻለ የስራ እድል እንዲኖራቸው የሚያገዝ መሆኑን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ ተናገረዋል፡፡
XS
SM
MD
LG