የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ለሚቀጥሉት አስርት ዓመታት በተገባር ላይ የሚውል ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር እድሜያቸው ከ 18 እስከ 35 ያሉ ስራ አጥተው የተቀመጡ ወጣቶችን እየመዘበ መሆኑን አስታውቆዋል፡፡ ይህ መርሃ ግብር ወጣቶች የሃገር ፍቅር ስሜት እንዲያዳበሩ፣ በራስ መተማመናቸው እንዲጨምር እና የተሻለ የስራ እድል እንዲኖራቸው የሚያገዝ መሆኑን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ ተናገረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 26, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 25, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 24, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጃንዩወሪ 23, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA