የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ለሚቀጥሉት አስርት ዓመታት በተገባር ላይ የሚውል ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር እድሜያቸው ከ 18 እስከ 35 ያሉ ስራ አጥተው የተቀመጡ ወጣቶችን እየመዘበ መሆኑን አስታውቆዋል፡፡ ይህ መርሃ ግብር ወጣቶች የሃገር ፍቅር ስሜት እንዲያዳበሩ፣ በራስ መተማመናቸው እንዲጨምር እና የተሻለ የስራ እድል እንዲኖራቸው የሚያገዝ መሆኑን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ ተናገረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 21, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 14, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 07, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 28, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA