የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ለሚቀጥሉት አስርት ዓመታት በተገባር ላይ የሚውል ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር እድሜያቸው ከ 18 እስከ 35 ያሉ ስራ አጥተው የተቀመጡ ወጣቶችን እየመዘበ መሆኑን አስታውቆዋል፡፡ ይህ መርሃ ግብር ወጣቶች የሃገር ፍቅር ስሜት እንዲያዳበሩ፣ በራስ መተማመናቸው እንዲጨምር እና የተሻለ የስራ እድል እንዲኖራቸው የሚያገዝ መሆኑን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ ተናገረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 09, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 08, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 07, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 06, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 05, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 04, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ