የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስቴር ለሚቀጥሉት አስርት ዓመታት በተገባር ላይ የሚውል ብሄራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ለማስጀመር እድሜያቸው ከ 18 እስከ 35 ያሉ ስራ አጥተው የተቀመጡ ወጣቶችን እየመዘበ መሆኑን አስታውቆዋል፡፡ ይህ መርሃ ግብር ወጣቶች የሃገር ፍቅር ስሜት እንዲያዳበሩ፣ በራስ መተማመናቸው እንዲጨምር እና የተሻለ የስራ እድል እንዲኖራቸው የሚያገዝ መሆኑን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ ተናገረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 28, 2020ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 27, 2020እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 27, 2020በጽኑ የታመሙ ሕጻናትን ዕለት ዕለት በፈገግታ የሚያክመው ፍካት የሰርከስ ቡድን
-
ዲሴምበር 26, 2020ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ጉግል ነገረኛ ጥቁር ሴት አስመስሎኛል - ትምኒት ገብሩ