በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ የሰብዓዊ ቀውስ ሊፈጠር ይችላል የሚል ሥጋት አለ


በምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ የሰብዓዊ ቀውስ ሊፈጠር ይችላል የሚል ሥጋት አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

በመጪው የዝናብ ወቅት በሚጠበቀው መጠን የማይዘንብ ከሆነ የገዘፈ ሰብዓዊ ቀውስ ይፈጠራል ሲሉ ምስራቅ አፍሪካ ውስጥ የሚሠሩ የረድዔት ድርጅቶች አስጠነቀቁ። በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ በሶማሊያ እና በደቡብ ሱዳን በቀጠለው ድርቅ የተነሳ ከ44 ሚሊዮን የሚበልጡ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን የረድዔት ድርጅቶቹ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG