በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ አልተቻለም


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን የፀጥታ ችግር በመፍራት የሰብዓዊ ድጋፍ ለማጓጓዝ ለሰጉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።

በክልሉ አንድ መቶ ሺህ የሚጠጋ ተፈናቃይ መኖሩንና ከመንግሥትም ሆነ ከረጂ ድርጅቶች ድጋፍ እየተገኘ ቢሆንም በአካባቢው በአለው የፀጥታ ስጋት ምክንያት ከፌደራልም ሆነ በክልሉ ውስጥ ወደ ተለያዪ አካባቢዋች እህል ለማድረስ አለመቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ገልጿል።

ተፈናቃዪቹ ባሉበት ከተማ የሚገኙ ነዋሪዋች ቤታቸውን ለቀው ከ15 እስከ 20 ድረስ በቤታቸው እያስተናገዱ መሆኑን ተፈናቃዪቹ አመስግነዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ አልተቻለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00


XS
SM
MD
LG