በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መተሐራ ከተማ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እንዳሰጋቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ትላንት ማምሻውን የተከሰተውን መንቀጥቀጥ ተከትሎ የግንብ አጥሮች መሰንጠቃቸውን እና በፈንታሌ ተራራ ላይም ናዳ በመከሰቱ ከተማዋ በአቧራ ተሸፍና መዋሏን ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መተሐራ ከተማ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እንዳሰጋቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ትላንት ማምሻውን የተከሰተውን መንቀጥቀጥ ተከትሎ የግንብ አጥሮች መሰንጠቃቸውን እና በፈንታሌ ተራራ ላይም ናዳ በመከሰቱ ከተማዋ በአቧራ ተሸፍና መዋሏን ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ገልጸዋል።
መድረክ / ፎረም