በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሜቴክ ኃላፊ መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ


የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዳይሬክተር ጀነራል ክንፈ ዳኘው
የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዳይሬክተር ጀነራል ክንፈ ዳኘው

ዛሬ ከቀትር በኋላ ፍርድ ቤት የቀረቡት የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዳይሬክተር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ።

ዛሬ ከቀትር በኋላ ፍርድ ቤት የቀረቡት የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዳይሬክተር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ።

ፍርድ ቤቱም ሌሎችን ተጠርጣሪዎች ካነጋገረ በኋላ አብዛኛዎቹን ለነገ እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሜቴክ ኃላፊ መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG