በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማሳቹሴትስ ፖለቲካኛ መስፍን በሽር ትራምፕን ይደግፋሉ


አቶ መስፍን በሽር
አቶ መስፍን በሽር

ነገ ለሚካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት ሪፐብሊካን ፓርቲው ዶናልድ ትራምፕ ቢመሩጡ ጥሩ ፕሬዚዳንት ይወጣቸዋል ብለው እንደሚያምኑ እና እንደሚደግፉዋቸው አንድ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊው ፖለቲከኛ ገልፁ፡፡

የማሳቹሴትስ ግዛት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ለመሆን እየተወዳደሩ ያሉት አቶ መስፍን በሽር ማምሻውን ከአሜሪካ ድምፅ ጋር አጭር ቃል ምልልስ አድርገዋል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ
ዶናልድ ትራምፕ

የምርጫውን ሂደት እየተከታተለ ያለው ሰለሞን አባተ ዘገቧል፡፡

የማሳቹሴትስ ፖለቲካኛ መስፍን በሽር ትራምፕን ይደግፋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00

XS
SM
MD
LG