ዋሺንግተን ዲሲ —
ዶናልድ ትራምፕ
የማሳቹሴትስ ግዛት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ለመሆን እየተወዳደሩ ያሉት አቶ መስፍን በሽር ማምሻውን ከአሜሪካ ድምፅ ጋር አጭር ቃል ምልልስ አድርገዋል፡፡
የምርጫውን ሂደት እየተከታተለ ያለው ሰለሞን አባተ ዘገቧል፡፡