አስተያየቶችን ይዩ
Print
የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ጭምር የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ እየተወዳደረ ያለ ክለብን በማሰልጠን የመጀመሪያዋ ናት፡፡
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን፣ ሉሲዎቹንም ከአንድም ሁለት ጊዜ አሰልጥናለች።
የድሬዳዋ ሰርከስንም በማቋቋም ትታወቃለች፡፡ አሁን በግሏ ታዳጊዎችን እያሰለጠነች ሲሆን ከ1977 ዓ.ም የጀመረውን የስፖርት ህይወቷን በመፅሐፍ መልክ አሳትማለች- መሠረት ማኒ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ