ድሬዳዋ —
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን፣ ሉሲዎቹንም ከአንድም ሁለት ጊዜ አሰልጥናለች።
የድሬዳዋ ሰርከስንም በማቋቋም ትታወቃለች፡፡ አሁን በግሏ ታዳጊዎችን እያሰለጠነች ሲሆን ከ1977 ዓ.ም የጀመረውን የስፖርት ህይወቷን በመፅሐፍ መልክ አሳትማለች- መሠረት ማኒ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ቀጥተኛ መገናኛ