በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኻርቱም አይሮፕላን ጣቢያ ላይ ተይዛ የምትገኘው መርየም የሕያ እንድትለቀቅ ተጠየቀ

መሪያም የሕያ ኢብራሂም /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/
መሪያም የሕያ ኢብራሂም /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የአባትሽን ሃይማኖት ቀይረሻል” በሚል በአንድ የሱዳን ችሎት ስቅላት ተፈርዶባት በቅርቡ የተፈታችው ወጣት ከሀገር ልትወጣ ስትል በፀጥታ አባላት ለጥያቄ ተይዛለች።

እናቷ ኢትዮጵያዊት የሆኑት መሪያም የሕያ ኢብራሂም ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ኻርቱም አይሮፕላን ጣቢያ ላይ በደኅንነት ሠራተኞች ሃሰተኛ የጉዞ ሠነዶችን በመያዝ ተጠርጥራ እንደተያዘች የሱዳን መንግሥት ገልጿል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

  • 16x9 Image

    ሔኖክ ሰማእግዜር

This item is part of
XS
SM
MD
LG