በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር መረራ ጠበቆች ዓቃቤ ሕግ ለመሰረተባቸው ክስ መቃዎሚያቸውን በፅሑፍ አቀረቡ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች የፌደራሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ለመሰረተባቸው ክስ መቃዎሚያቸውን በፅሑፍ አቀረቡ፡፡

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች የፌደራሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ለመሰረተባቸው ክስ መቃዎሚያቸውን በፅሑፍ አቀረቡ፡፡ የቀረበባቸውን ክስ ከሌሎች ተከሳሾት ተነጥሎ እንዲታይ፣ ክሱም በወንጀል ክስ አግባብ መሰረት ተሟልቶ ያልቀረበ በመሆኑ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቀዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ለመቃዎሚያው መልሱን በፁሑፍ እንዲቀርብ አዝዞ፣ ቀጥሮ ይዟል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዶ/ር መረራ ጠበቆች ዓቃቤ ሕግ ለመሰረተባቸው ክስ መቃዎሚያቸውን በፅሑፍ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG