በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ


መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ
መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ

መላከገነት ልሣነወርቅ ውቡ የአሜሪካ ኗሪ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላትን ከአርባ ዓመታት በላይ፤ የዚህኑ ማኅበረሰብ በተለይ ደግሞ የኦርቶዶክስ ክርስትና አማንያን ማኅበረሰብ አባላትን ከሰላሣ ዓመታት በላይ አገልግለዋል።

በዋሽንግተን ዲ.ሲ. አካባቢ የሚገኘውንና አንጋፋውን የደብረ-ገነት መድኃኔ ዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶኮስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያንን ከጀመሩት አንዱ ብቻ ሳይሆኑ በህመም አልጋ ላይ እስከዋሉበት ቀን ድረስ የደብሩ አለቃና አስተዳዳሪም ነበሩ።

በዚህ ላይ ምዕመናኑን በስብከተ-ወንገልና በቅዳሴ እያገለገሉ እየባረኩም የኖሩ አባት ናቸው።

ለረዥም ጊዜ በህመም የቆዩት እኒህ አባት ከዚህ ዓለም በሞተ-ሥጋ አልፈዋል።

የአዲሱ አበበ ዝግጅት ሕይወታቸውን ባጭሩ ይዳስሣል፤ ያዳምጡት፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:13:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG