መቀሌ —
በጉባዔው መክፈቻ የተገኙት የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ወጣቶች ለክልላቸው ሰላም መጠበቅ ያበረከቱት አስተዋፅዖ አመስግነዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
9ኛው የትግራይ ወጣቶች ማኅበር ጉባዔ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባዔው መክፈቻ የተገኙት የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ወጣቶች ለክልላቸው ሰላም መጠበቅ ያበረከቱት አስተዋፅዖ አመስግነዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ