በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ

መቀሌ
መቀሌ

በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአልባሳት ምርት ሥራ የተሰማራ ኩባንያ እስካሁን ሥራ በጀመረ አጭር ጊዜ ውስጥ መጠኑ ከ200 ሺህ በላይ የሚገመት የአልባሳት ምርት በሁለት ዙር ለውጭ ሀገር ገበያ መላኩን አስታወቀ።

ከ700 በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል መፍጠሩንም ኩባንያው ይፋ አድርጓል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG