በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞው የቢቢሲ ዘጋቢ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተለቀቀ


የቀድሞው የቢቢሲዘጋቢ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተለቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:22 0:00

የቀድሞው የቢቢሲዘጋቢ ከአንድ ቀን እስር በኋላ ተለቀቀ

የቀድሞ የቢቢሲ ዘጋቢ እና በኋላም በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ከትግራይ ኃይሎች ጋራ ተሰልፎ ሲዋጋ የነበረው ደስታ ገብረ መድኅን፣ ለአንድ ቀን ታስሮ ተለቀቀ፡፡

ህወሓት እና የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች እያካሔዱት ያለውን ስብሰባ አስመልክቶ፣ ዘገባ በመሥራቱ እንደታሰረ፣ ደስታ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል፡፡ በጉዳዩ ላይ፣ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG