የህወሓት አመራሮች መከፋፈል እየተባባሰ በመምጣቱ፣የመቐለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ላለፉት ሦስት ቀናት "ታሽጓል" የሚል ጽሑፍ ተለጥፎበታል። ሁለቱም ቡድኖች "የየራሳቸው ከንቲባ ሾመዋል" በሚል እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ነው። ሁለቱም ለከተማዋ ከንቲባ ሾመዋል።
የህወሓት አመራሮች መከፋፈል እየተባባሰ በመምጣቱ፣የመቐለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ላለፉት ሦስት ቀናት "ታሽጓል" የሚል ጽሑፍ ተለጥፎበታል። ሁለቱም ቡድኖች "የየራሳቸው ከንቲባ ሾመዋል" በሚል እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ነው። ሁለቱም ለከተማዋ ከንቲባ ሾመዋል።
መድረክ / ፎረም