በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መቀሌ ትምህርት ቤት ተከፍቷል፤ ተማሪ የለም


በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከአንድ ዓመት በላይ የተቋረጠ የትምህርት ሂደት በዚህ ሳምንት መጀመሩ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ። የመቀሌ ዘጋቢያችን ሙሉጌታ ኣፅብሃ በበኩሉ ተዘዋውሮ ያያቸው ትምህርት ቤቶች፣ ትምህርት ሳይጅምሩ እንዳገኛቸው ይናገራል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

መቀሌ ትምህርት ቤት ተከፍቷል፤ ተማሪ የለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00


XS
SM
MD
LG