በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመቀሌ - ሳምረ መንገድ ተከፈተ


የመቀሌ - ሳምረ መንገድ ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

በወረዳ እንደራጅ ጥያቄ ያላቸው ተቃዋሚዎች ሰልፈኞች ለአንድ ሳምንት ዘግተውት የነበረ የመቀሌ - ሳምረ መንገድ ተከፈተ። የነዎሪዎቹ ተዋካዮች ከክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ጋር በጉዳዩ ላይ መወያየታቸው ተገልጿል። በወረዳ የመደራጀቱ በአካባቢው የሚገኙ የቀበሌ ምክር ቤቶች እንዲወስኑ ይደረጋል ተብሏል።

XS
SM
MD
LG