No media source currently available
በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ የፖሊስ አባላትን ጨምሮ የሲቪሎችን ህይወት የነጠቀ ግጭት ዛሬ ማምሻውን መከሰቱ ተሰማ፡፡ ፖሊስ ለአደጋው መከሰት ምክንያቱ የግለሰቦች ግጭት መሆኑን አምኖ የጉዳቱን መጠን አጣርቼ እገልጻለሁ ብሏል፡፡ የአካባቢው ኗሪዎች ግን በግጭቱ ሰባት የፖሊስ አባላትና ሲቪሎች ሞተዋል እያሉ ነው፡፡