በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ በተነሳ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ


በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ በተነሳ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:47 0:00

በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ የፖሊስ አባላትን ጨምሮ የሲቪሎችን ህይወት የነጠቀ ግጭት ዛሬ ማምሻውን መከሰቱ ተሰማ፡፡ ፖሊስ ለአደጋው መከሰት ምክንያቱ የግለሰቦች ግጭት መሆኑን አምኖ የጉዳቱን መጠን አጣርቼ እገልጻለሁ ብሏል፡፡ የአካባቢው ኗሪዎች ግን በግጭቱ ሰባት የፖሊስ አባላትና ሲቪሎች ሞተዋል እያሉ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG