በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ ማኒፌስቶ አወጣ

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ

“በአገሪቱ እየተባባሱ መጡ - ባላቸው ችግሮች ምክኒያት - ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ናት” ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አሳሰበ፡፡




please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


“በአገሪቱ እየተባባሱ መጡ - ባላቸው ችግሮች ምክኒያት - ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገዶች ላይ ናት” ሲል የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አሳሰበ፡፡

መድረክ ይህንን መልዕክት ያወጣው ዛሬ ይፋ ባደረገውና ዝርዝር የመፍትሔ ሃሳቦችን አቅፏል ባለው ድርጅታዊ ማኒፌስቶው ላይ ነው።
የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG