በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ግጭት መንግሥትን ከሰሰ


መድረክ ፓርቲ
መድረክ ፓርቲ

ሰሞኑን በኦሮሚያና በበኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችና በሌሎችም ሥፍራዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶች፣ የሕዝቡን የለውጥ ጥያቄዎች አቅጣጫ ለማስቀየር በመንግሥት የተቀየሰ ዘዴ ነው ሲል መድረክ ከሰሰ፡፡

ሰሞኑን በኦሮሚያና በበኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችና በሌሎችም ሥፍራዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶች፣ የሕዝቡን የለውጥ ጥያቄዎች አቅጣጫ ለማስቀየር በመንግሥት የተቀየሰ ዘዴ ነው ሲል መድረክ ከሰሰ፡፡

ዜጎች ይሄን ጉዳይ ትኩረት ሰጥተው፣ ከሌላ አካል ጣልቃ ገብነት ውጭ፣ ችግሮቻቸውን፣ በመግባባት እንዲፈቱም አሳሰበ፡፡ መንግሥት በበኩሉ፣ የግጭቱ መንስዔም ሆነ፤ ችግር ፈጣሪዎች፣ እያጣራ ለሕግ ተጠያቂነት እንደሚያቀርብ አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች ግጭት መንግሥትን ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG